Call us:
+25192 095 5441
|
Mail us for help:
genwingetpolytech@aatvetb.edu.et
|
Help center
360° Support - We are here to assist you.
General Winget polytechnic College
Home
Calender
Authentication & Equivalency
Survey
Announcement
Back
Announcement
News
Notice
Event
Online Admission
Back
Online Admission
Application Form
Registration Form
Resource
Back
Resource
Publication
Policy&Strategy
Educational Statics
Legal Document
Gallery
Support
Back
Support
Submit Ticket
My Tickets
More
Service
About
Contact Us
Status
Login
Announcement
በኮሌጁ ተቋማዊ ሞደል የሙያ ብቃት ምዘና ተጀመረ!!
በኮሌጁ ተቋማዊ ሞደል የሙያ ብቃት ምዘና ተጀመረ!!
22nd July, 2025
ሐሙስ:- ሐምሌ 3 ቀን 2017 ዓ.ም
2017 ዓ.ም
በኮሌጁ ተቋማዊ ሞደል የሙያ ብቃት ምዘና ተጀመረ!!
በኮሌጁ ለ2017 ዓ.ም ተመራቂ ሰልጣኞች ተቋማዊ ሞደል የሙያ ብቃት ምዘና በዛሬው ዕለት መሰጠት ተጀመረ::
በጀነራል ዊንጌት ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የ2017 ዓ.ም 1625 ተመራቂ ሰልጣኞች ያሉ ሲሆን ዛሬ የተጀመረውን ተቋማዊ ሞዴል በማጠናቀቅ የሙያ ብቃት ምዘና ማዕከል ለሚሰጠው የብቃት ማረጋገጫ ፈተና ይዘጋጃሉ ተብሏል።
በኮሌጁ እየተሰጠ ያለው ምዘና የፅንሰ ሀሳብ እና የተግባር ሲሆን የፅንሰ ሐሳቡ ምዘና online እየተሰጠ ይገኛል።
የተቋማዊ ምዘናው ዋና ዓላማው ለሀገር አቀፉ የብቃት ምዘና ከመቅረባቸው በፊት ያላቸውን እውቀትና ክህሎት ለመፈተሽ እንዲሁም ያለባቸውን ክፍተት ለመሙላት እንደሆነ በኮሌጁ የስልጠና እና አካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ዲን ከሆኑት አቶ ጄበሳ ሙላቱ ሰምተናል።
የ2017 ተመራቂ ሰልጣኞች ነሐሴ 25 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚመረቁ የሚጠበቅ ሲሆን ሰልጣኞች መመረቅ የሚችሉት የሙያ ብቃታቸውን ሲያረጋግጡ ብቻ እንደሆነ ተገልጿል።
"በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት"
.